በወንዶቹ ውድድር ከ1ኛ - 4ኛ ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች ተከታትለው ገቡ።
በፈረንሳይ እየተካሄደ ባለው የአለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር በ3,000 ሜትር ወንዶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 4ኛ ተከታትለው መግባት ችለዋል።
ጌትነት ዋለ 7:24.98 በሆነ ደቂቃ በመግባት ውድድሩን በበላይነት ሲያጠናቅቅ ሰለሞን ባረጋ ፣ ለሜቻ ግርማ እና በሪሁ ኣረጋዊ ተከታዩን ደረጃ በመያዝ ውድድራቸውን በአሸናፊነት አጠናቀዋል ።
Surafel Yohannes
Delete Comment
Are you sure that you want to delete this comment ?
Girma Habtamu Asfaw
Delete Comment
Are you sure that you want to delete this comment ?