ትግራይ ክልል ውስጥ ባሉ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልጆቻቸውን ልከው የሚያስተምሩ ወላጆች ከፍተኛ የሆነ ጭንቅ ውስጥ ናቸው!

ለመሆኑ ይህ ሁሉ ሺህ ቤተሰብ በመላው ሀገር ሲጨነቅ አጭር መግለጫ ብጤ የሚሰጥ እንኳን የለም? ደግሞስ "ከትግራይ እንደምንወጣ ከሳምንታት በፊት የነገርናቸው የውጭ ተቋማት ነበሩ" ከተባለ ለተማሪዎች ደህንነት ሲባል ቢያንስ በግዜያዊነት ወደመጡበት እንዲመለሱ ለምን አልተደረገም?

በማህበራዊ ሚድያው ላይ እንደተለመደው ነገሮችን ለማወሳሰብ ሙከራዎች መደረግ ጀምረዋል። እንደዛም ሆኖ እጅግ በርካታ ቤተሰቦች አፋጣኝ መልስ ይፈልጋሉ።

image