ዘ ዊኬንድ ለትግራይ ድጋፍ የሚሆን 1 ሚሊዮን ዶላር አበረከተ።
አቤል ተስፋዬ (ዘ ዊኬንድ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ድምፃዊ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሰብዓዊ ደጋፍ ለማቅረብ የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማደረጉን WFP USA አሳውቋል።
More : https://t.co/9vS6PfQQFj


ዘ ዊኬንድ ለትግራይ ድጋፍ የሚሆን 1 ሚሊዮን ዶላር አበረከተ።
አቤል ተስፋዬ (ዘ ዊኬንድ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ድምፃዊ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሰብዓዊ ደጋፍ ለማቅረብ የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማደረጉን WFP USA አሳውቋል።
More : https://t.co/9vS6PfQQFj
"... በምስራቅ የኢትዮጵያ 2.1 ሚሊየን ሰዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል" - UN OCHA
BY : AL AIN NEWS & CGTN
በምስራቅ የኢትዮጵያ 2.1 ሚሊየን ሰዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልገቸው በተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ አስታውቋል።
ማስተባበሪያው ይህን ያሳወቀው ትላንት ባወጣው ሳምንታዊ መግለጫ ነው።
UN OCHA ባህላዊ የውሃ ምንጮች መድረቅ እና ከጉድጓድ ውሃ የሚወጡ የውሃ አቅርቦቶች ውስንነት ክፍተኛ ችግር እያስከተለ መሆኑን በመግለጽ ፤ በክልሉ በአፋጣኝ የዉሃ ማጓጓዣ ተሸከርካሪዎች አቅርቦት እንደሚያስፈልግ አስታውቋል።
በክልሉ በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወደ 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ገደማ የሚጠጉ ሰዎች የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋል ብላል።
በክልሉ በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተዳረጉ ዜጎች ለመድረስ 65. 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚያስፈልገው የሰብአዊ አስታውቋል።
ግጭቶች ፣ ድርቅ እና በየወቅቱ የሚደርሱ የጎርፍ አደጋዎች የሶማሌ ክልልን ጨምሮ በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች የተለያዩ ሰብዓዊ ቀውሶችን ሲያስከትል መቆየቱንና የሰብአዊ ድጋፍ የሚስፈልጋቸው ሰዎች እንዲያሻቅብ ማድረጉን ድርጅቱ አስታውሷል።
ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ያለው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭት ሰብዓዊ ድጋፍ የሚስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር እንዲጨምር ምክንያት መሆኑን UN OCHA በመግለጫው አስታውቋል።
ዛሬ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዝሆን ሎተሪ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ | #ዛሬ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዝሆን ሎተሪ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 9 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲሞቱ ከተደረገው 7,566 የላብራቶሪ ምርመራ 1,202 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ትላንት 893 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በአጠቃላይ 168,335 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከነዚህ መካከል 2,451 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 139,532 ሰዎች አገግመዋል።
በአሁን ሰዓት 427 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።