በየቀኑ በሀገራችን የሚንሰማው አድስ ነገር ሊያሳስበን ይገባል። በእርግጥ ሀገራችን ጦሪነት ላይ ናት። ያውም ደግሞ ሁለት ልጆቿ እየተዋጉ ነው። በዝህን ሰዓት ደግሞ full range ጦርነት ነው እየተደረገ ያለው። ይሄ ማለት ሁላችንም የጦሪነቱ ሰለባ ነን ማለት ነው። መቼ እንደምንመታ አናውቅም። በጦሪነት እርግጠኛ የምትሆነው ስታሸንፍ ብቻ ነው። በሚዲያ ብዛት፣ በውሸት ብዛት፣ በመሳሪያ ብዛት ጦርነት ማሸነፍ አትችልም። ጦሪነት በcause ነው የምታሸንፈው። selflessly ራስህን፣ ህዝብህን እና idologyን ለመጠበቅ ስትዋጋ ታሸንፋለህ።
ብዙ ማለት ይቻላል። ግን ከጦርነት ትርፍ የለም። ጦርነት አውዳሚ ነው። ከተቻለ ወደ ውይይት መመለስ ተገቢ ይመስለኛል። እኔ ሁለቱንም አካላት አልደግፍም። እኔ ሰላምን፣ civilityንና አንድነትን ነው የሚፈልገው። ከስሜታችን ህዝብ ይቅደም።
አመሰግናለሁ።
ቀኑ ማለፉ አይቀርም። ጦርነት promote ያደረጉ ስያለቅሱ እኛ atleast የህልና ሰላም የምናገኝበት ግዜ ሩቅ አይመስለኝም።
ዶር ሆይ ከጦርነቱ ፀሎቱ ሳይሻል ስለማይቀር ወደ ፈጣሪ ተመለስ።
